Gebeyanu

Gebeyanu

Share

02/04/2026

ዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ

ዋልያ መጻሕፍት ሴቶች በሀገር ግንባታ ተሳትፎ ስላላቸው
ኃላፊነት፣ ወሳኔ ሰጭነት እና መሪነት ዙሪያ
እንድንወያይ ፕሮግራም አሰናድትናል ።

በዕለቱ በተለያየ የሥልጣን እርከን ውስጥ የቆዩ እንዲሁም አሁንም በማገልገል ላይ የሚገኙ ባለ ብርቱ ሐሳብ የሆኑ እንስት ባለሙያዎችን የምንጋብዝ ይሆናል።

ሴቶች እና ኃላፊነት በሚል ርዕስ ዙሪያ
የየራሳቸውን የሕይወት ተሞክሮ እና ፍልስፍና የሚያቀርቡልን ተጋባዦች :

አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል

👉 ከሕይወት ልምድ ተሞክሮ

ሲሀም ካሚል

👉 የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ
ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን

መስከረም አዳነ

👉 ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር

ቦታ፦ 4ኪሎ ኢክላስ ሕንጻ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ

ቀን እና ሰዓት፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት 8:00 ጀምሮ

ዋልያ መጻሕፍት

Photos from Gebeyanu's post 06/02/2025

ከነገ ጥር 30 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም አዲስ አበባ ውስጥ ባሉ መፅሐፍ ቤቶች ያገኙታል

Want your business to be the top-listed Shop in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Telephone

Address

2QJ6+CM
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 12:00