EffoySira.com - EffoyJobs
24/04/2026
📢 የሥልጠና ፕሮግራም ምዝገባ ጥሪ - ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር
🔻 የምዝገባ ጊዜ፡ ከሚያዝያ 26 እስከ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከMay 4 እስከ May 25, 2026)
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በሰብአዊ አገልግሎት ዘርፍ ያለውን የ90 ዓመታት የላቀ ልምድ መሠረት በማድረግ፣ ውስን ለሆኑ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በሰብአዊነት ትምህርት ቤቱ የፊት ለፊት (Face-to-Face) የአጭር ጊዜ ልዩ የሰርቲፊኬት ሥልጠና ለመስጠት አመልካቾችን ይጋብዛል።
✅ የመመዘኛ መስፈርቶች፦
● ቢያንስ የ12ኛ ክፍል ትምህርቱን ያጠናቀቀ/ች
● የሚሰጠውን አጠቃላይ የጽሑፍ እና የቃል ፈተና በብቃት ማለፍ የሚችል/ትችል
● በሳምንት ቢያንስ ለሦስት ቀናት በአካል ተገኝቶ ለመማር ፈቃደኛ የሆነ/ች
● ወጣት አመልካቾች እንዲያመለክቱ በከፍተኛ ሁኔታ ይበረታታሉ
● የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ ያለው/ላት
● በሰብአዊ አገልግሎት ዘርፍ የመሥራት ራዕይና ከፍተኛ ፍላጎት ያለው/ላት
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጫኑ👇👇
https://effoysira.com/call-for-training-program-applications-red-cross/
Click here to claim your Sponsored Listing.