AhaduBank
28/06/2026
📱አሐዱ ለኩሉ መተግበሪያ! በተሻለ አማራጭ በእጅ ስልክዎ በይበልጥ ወደ እርስዎ ቀርበናል
👉ለአንድሮይድ ስልኮች : https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahadubank.retail&hl=en
👉ለአፕል ስልኮች፡ https://apps.apple.com/gb/app/ahadu-lekulu/id6463130433
Available on & mobile, download from Appstore Playstore today!
ለበለጠ መረጃ 694 የደንበኞች አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ!
15/06/2026
💼 We are Hiring
👉Place of work: Addis Ababa(Head Office)
👉Salary: As per the Bank’s Scale
Required Quantity for each position: (One) 1
👉Interested and qualified applicants shall apply via the following link only
👉CLICK HERE (https://forms.gle/k7fgBaKwaZhC8Vhs7)
Application Deadline Date
June, 19 2026
Only Shortlisted Candidates will be communicated.
If you need more information, please call us on
📞+251-11-5-260-795
AHADU BANK
Inclusive Intermediation
09/06/2026
💼 We are Hiring
👉Place of work: Addis Ababa(Head Office)
👉Salary: As per the Bank’s Scale
Required Quantity for each position: (One) 1
👉Interested and qualified applicants shall apply via the following link only
👉CLICK HERE (https://forms.gle/QM9AJqpENir82UK59)
Application Deadline Date
June, 12/2026
Only Shortlisted Candidates will be communicated.
If you need more information, please call us on
📞+251-11-5-260-795
AHADU BANK
Inclusive Intermediation
05/06/2026
አሐዱ፡ ባንክ በዲጂታል ኪራይ አሰባሰብ ዙሪያ ሥልጠና ሰጠ!
አሐዱ፡ ባንክ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን (ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ) የሕንጻዎች አስተዳደር ኤጀንሲ ያበለጸገውን የዲጂታል ኪራይ አሰባሰብ ሥርዓት በይፋ ጀምሯል።
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቤቶች እና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ኤጀንሲ ይዞት የተነሣውን የዲጂታል አስተዳደር ግብ እውን ለማድረግ አሐዱ፡ባንክ ያበለጸገው ይህ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ሥርዓት፤ ብፁዕ አባታችን አቡነ ሳሙኤል በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የክርስቲያናዊ ተራድኦ ልማት ኮሚሽን እና ቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ኤጀንሲ የበላይ ጠባቂ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ዝርዝር ገለጻ ተደርጎበታል።
ይህ አዲስ የቴክኖሎጂ ሥርዓት ተከራዮች የኪራይ ክፍያቸውን በሞባይል ባንኪንግ በቀላሉ እንዲፈጽሙ የሚያስችል ሲሆን፣ የመክፈያ ጊዜ ማስታወሻና የክፍያ ምስጋና መልዕክቶችን በራሱ ይልካል።
በተጨማሪም የክፍያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ተከራዮች የመቆጣጠር አቅም ያለው ሲሆን፣ ለቤተ ክርስቲያኗ ቀልጣፋ የፋይናንስ ቁጥጥርና ግልጽነትን ያሰፍናል ተብሏል።
Contact the business
Website
Opening Hours
| Monday | 08:30 - 18:30 |
| Tuesday | 08:30 - 18:30 |
| Wednesday | 08:30 - 18:30 |
| Thursday | 08:30 - 18:30 |
| Friday | 08:30 - 18:30 |
| Saturday | 08:30 - 12:00 |