Addis Ababa Daily News
01/12/2025
16/12/2024
በአማራ ክልል የሚገኘውን ጽንፈኛውን የማጽዳት ዘመቻው ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን አዴት ላይ ጽንፈኛው ከግለሰቦች በመስረቅ ደብቋቸው የነበሩት የግለሰቦችና የንግድ መኪኖች በዚህ መልኩ ተደብቀው ተገኝተዋል:: ጽንፈማው በያለበት እግሬ አውጪም በማለት በመሮጥ ላይ ነው::
16/12/2024
የራሱን የሰርግ መልስ ፕሮግራም አቋርጦ የአንዲትን ወላድ እናት ህይወት ያተረፈው ዶክተር
ትናንት እሁድ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀዲያ ዞን በሆሣዕና ከተማ በንግስት እሌኒ መሐመድ መታሠቢያ ሆስፒታል የታዘብኩትን አንድ ሠናይ ተግባር ላካፍላችሁ።
ይህ ጀግና ወጣት ትናንት እሁድ በራሣቸው የመልስ ፕሮግራም ላይ ባሉበት የአንዲትን ወላድ እናት ህይወት እንድያድኑ መልዕክት ስደርሳቸው
ሙሽሪቷንና አጃቢ እንግዶቻቸውን አስፈቅደው የመልስ ፕሮግራሙን አቋርጠው ሆስፒታል በመምጣት የተሣካ ኦፕሬሽን በማድረግ ከእግዚአብሔር ጋር የወላዲቷን ህይወት ከነህፃኗ ማትረፍ ችለዋል።
እንደ ዶ/ር በየነ ዓይነት ለሙያቸው ክብር የሚሰጡ፣ የሰው ህይወት ለማዳን የገቡትን ቃለ-መሃላ የሚጠብቁ፣ በጎ ህልናና መልካም ሥነ-ምግባር ያላቸው ቅኖችን ፈጣሪ ያብዛልን።
25/11/2023
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ
አዲስ አበባ ፤ ህዳር 15/2016 (ኢዜአ) ፦ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የከተማዋን አስፈጻሚ አካላት መልሶ ለማቋቋም የቀረበለትን አዋጅ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡
ምክር ቤቱ አዋጁን ያጸደቀው 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው።
በዚሁ መሰረት መልሰው የተቋቋሙት ተቋማት፡-
1- የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
2- የስራ እና ክህሎት ቢሮ
3- የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ
4- የፕላን እና ልማት ቢሮ
5- የመንግስት ልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን
6- የህብረት ስራ ኮሚሽን
7- የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን
8- የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
9- የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ
10- የመስሪያ ቦታዎች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ
11- የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ናቸው፡፡
ተቋማቱን መልሶ ማቋቋም ያስፈለገው የኑሮ ውድነቱን ለመቀነስ፤ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ እና የነዋሪውን ጥያቄ ለመመለስ ታሳቢ በማድረግ መሆኑን የከንቲባ ጽህፈት ቤት መረጃ ይጠቁማል፡፡
ብልፅግና ፓርቲ የፓለቲካው ዋነኛው ዓላማ ለሁሉም የምትስማማ፣ ሁሉንም ኢትዮጵያውያን የምትመስል፣ የበለፀገች፣ የብሔሮችን መብት ከግለሰብ መብቶች ጋር አጣጥማ የምታስጠብቅ፣ ጠንካራ ፌደራላዊት ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መገንባት ነው።
ይህን ዓላማ ለማሳካት የምንከተለው መንገድ፦
👉 እስካዛሬ እንደ ሀገር ባስመዘብናቸው ድሎች ላይ መገንባት
👉 የቀድሞውን ትሩፋትና ስኬት ማስጠበቅና ማጠናከር
👉 ከቀድሞ ስህተቶች መማርና መታረም
👉 በጎውን በማስቀጠልና በማሳደግ፣ ክፉውን ማረምና አለመድገም ናቸው።
መልካም የስራ ሳምንት ይሁንልዎ!!
Addis Ababa Prosperity Party
14/07/2022
;-
08/07/2022
Siidawwaan tibba kana eebbiffaman~
~Siidaa Luba Guddinaa Tumsaa
~Siidaa Sheek Mohammeed Rashaad Abdulle
~Siidaa Dr.Hayilee Fidaa
~Siidaa Onesimoos Nasiib
~Siidaa Sheek Bakrii Saphaloo
Click here to claim your Sponsored Listing.