ZaB

ZaB

Share

Photos from ZaB's post 16/05/2026

የደብረ ማርቆስ አውሮፕላን ማረፊያ (ኤርፖርት) ስራ ጀመረ።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያ በረራውን አድርጓል።

የአካባቢው ማህበረሰብ ለብዙ ዓመታ ሲጠብቀው የነበረው የአውሮፕላን ማረፊያ ዛሬ ግንቦት 8/2018 ዓ.ም የመጀመሪያውን የሙከራ በረራ በስኬት አስተናግዷል።

የሙከራ በረራው መሳካቱን ተከትሎ በቀጣይ መደበኛ በረራዎች እንደሚጀምሩ ተገልጿል።

የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር " የአውሮፕላን ማረፊያው መከፈት የከተማዋን የትራንስፖርት ተደራሽነት ከማሻሻሉም በላይ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት፣ ለቱሪዝም መነቃቃትና ለንግድ ትስስር ከፍተኛ ሚና ይጫወታል፤ እንዲሁም ለወጣቶች አዲስ የሥራ ዕድል ይፈጥራል " ብሏል።

ZaB follow the page

Want your public figure to be the top-listed Public Figure in Addis Ababa?
Click here to claim your Sponsored Listing.

Category

Address

Addis Ababa